ออฟไลน์ด้วยแอป Player FM !
220 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 5 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
Manage episode 330739473 series 3055140
"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት 5ተኛው ክፍል።
የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡18-29
ይህ ክፍል ለትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል።
መልዕክቱ ውስጥ ያሉ 6 ነጥቦች፡
በዚህ ክፍል ውስጥ ጌታ ለትያጥሮን መልዓክ/አገልጋይ ያስተላለፈው መልዕክት ውስጥ የሚከተሉት 6 ነጥቦች እንመለከታለን።
1) መግቢያ ስለ ትያጥሮን ከተማ (ሐዋ. 16፡14)
2) ጌታ ራሱን የገለጠበት መንገድ (2፡18)
3) የምሥጋና መልዕክት (2፡19)
4) የተግሳጽ/የነቀፋ መልዕክት (2፡20-21)
5) የማስጠንቀቂያ መልዕክት (2፡22-23)
5) የማበረታቻ መልዕክት (2፡24-28)
6) የጥሪ መልዕክት (2፡29)
335 ตอน
Manage episode 330739473 series 3055140
"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት 5ተኛው ክፍል።
የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡18-29
ይህ ክፍል ለትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል።
መልዕክቱ ውስጥ ያሉ 6 ነጥቦች፡
በዚህ ክፍል ውስጥ ጌታ ለትያጥሮን መልዓክ/አገልጋይ ያስተላለፈው መልዕክት ውስጥ የሚከተሉት 6 ነጥቦች እንመለከታለን።
1) መግቢያ ስለ ትያጥሮን ከተማ (ሐዋ. 16፡14)
2) ጌታ ራሱን የገለጠበት መንገድ (2፡18)
3) የምሥጋና መልዕክት (2፡19)
4) የተግሳጽ/የነቀፋ መልዕክት (2፡20-21)
5) የማስጠንቀቂያ መልዕክት (2፡22-23)
5) የማበረታቻ መልዕክት (2፡24-28)
6) የጥሪ መልዕክት (2፡29)
335 ตอน
ทุกตอน
×ขอต้อนรับสู่ Player FM!
Player FM กำลังหาเว็บ